Four Spiritual Laws in Amharic


1.0 par The Great Commission Ministry Ethiopia
Dec 4, 2013

À propos de Four Spiritual Laws in Amharic

Tout comme l'homme a créé des choses avec un système artificiel, les choses que Dieu a créées ont une loi physique.

እግዚዘብሔርን በግል ለማወቅ ምን ያስፈልግሀል? የመብረቅ ብልጭታ? ጥብቅ ኃይማኖታዊ ስርዓት? የተሻልክ ሰው ሆኖ መገኘት? አንዳቸውም እነደ ቅደመ ሆኔታ አያስፈልጉህም፡፡ እግዚአብሔር እርሱን ለማወቅ የሚያስፈልገንን መፅሐፍ ቅዱስ ላይ በግልፅ አስቀምጦልናል፡፡

ማንኛውም ነገር ደንብና ስርዓት አለው፡፡ ሰው የሠራቸው ነገሮች ሰው ሰራሽ ስርዓት እንዳላቸው ሁሉ እግዚአብሔር የፈጠራቸው ነገሮች ደግም የተፈጥሮ ሕግጋት አሏቸው፡፡

እነዲሁም ሰው ከእግዚአብሔር ጋር የሚኖረውን ግንኙነት የሚወስኑ አራት መንፈሳዊ ሕጎች አሉ፡፡ መርሆች ብለህም ልትወስዳቸው ትችላለህ፡፡

Quoi de neuf dans la dernière version 1.0

Last updated on Nov 18, 2015
አራቱ መንፈሳዊ ህጎች በአማርኛ በትግርኛ እና በኦሮምኛ

Informations Application supplémentaires

Dernière version

1.0

Telechargé par

Tonny Yis

Nécessite Android

Android 4.0+

Voir plus

Use APKPure App

Get Four Spiritual Laws in Amharic old version APK for Android

Téléchargement

Use APKPure App

Get Four Spiritual Laws in Amharic old version APK for Android

Téléchargement

Alternative à Four Spiritual Laws in Amharic

Obtenir plus de The Great Commission Ministry Ethiopia

Découvrir